ይህ በፕሮፌሰር መረራ ስም እና ፎቶ የተከፈተ አካውንት በእርግጥ የእርሳቸው ነው?
Kamlaknesh Yasin2021-02-22T09:31:39+00:00ይህ በፕሮፌሰር መረራ ስም እና ፎቶ የተከፈተ አካውንት በእርግጥ
ይህ በፕሮፌሰር መረራ ስም እና ፎቶ የተከፈተ አካውንት በእርግጥ
በአቶ ሞሃመድ አብዲ ሃሞ ስምና ምስል የተከፈተ የፌስቡክ አካውንት
በቀድሞው ፕሬዚዳንት ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማሪያም ጤንነት ዙርያ ማህበራዊ ሚድያ
“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ደህንነት አስመልክቶ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ የሀሰት እንደ ሆነ ሁሉም ሰው እንዲገነዘብ ለማሳሰብ እንወዳለን” በማለት የጠ/ሚር ፅ/ቤት ከደቂቃዎች በፊት አስታውቋል።
ይህ ከ67 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ስም የተከፈተ የፌስቡክ ገጽ ሀሰተኛ ነው።
"መልቀቂያ አላስገባሁም፣ ስራዬን በመስራት ላይ እገኛለሁ!"-- ዶክተር ሙሉ ነጋ የትግራይ ክልል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሙሉ ነጋ የስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስገብተዋል የሚል ፅሁፍ በተለይ ትዊተር ላይ እየተሰራጨ ይገኛል።
ከፎቶዎቹ ጋር ተያይዞ የቀረበው ጹሁፍ እ.አ.አ በ2001 በአውሮፕላን አደጋ እንደሞቱ የሚነገርላቸው ኮ/ል ኢብራሂም በቀድሞው የሱዳን ፕሬዝደንት ኡመር አልበሽር ትዕዛዝ ከመሬት በታች በሆነ ድብቅ እስር ቤት ሲማቅቁ እንደነበሩ ያትታል።
"Ghana Stories" የተባለ የትዊተር አካውንት የአፍሪካ ህብረት ከአጉራዊ የንግድ ቀጠና ጋር የተያያዘ እንቅስቃሴውን ከኢትዮጵያ ወደ ጋና እንዳዞረ አስነብቧል፣ በርካቶችም መረጃውን አጋርተውታል። በዚህም መሰረት ጋና ተጠቃሚ እንደምትሆን ተገልጿል።