Analysis2023-02-04T09:50:12+00:00

Analysis

አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቶክዮ ኦሎምፒክ ላትሳተፍ ትችላለች?

February 1st, 2021|

በቅርቡ የ5,000 ሜትር ሪከርድን ስፔን፣ ቫሌንሽያ ላይ የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ በመጪው ቶክዮ ኦሎምፒክ መሳተፏ አጠራጣሪ እንደሆነ የሚገልፁ የተለያዩ መልእክቶች ከትናንት ጀምሮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተላለፉ ይገኛሉ።

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ዙሪያ ምን አሉ?

February 1st, 2021|

ሰሞኑን ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን ያላግባብ ተጠቅመው አገልግሎቱን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ትስስር ገጾቻቸው በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለማደናገር ሲሞክሩ የነበሩ አንዳንድ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል፡፡

ከሁለት ሳምንት በፊት ከአዲስ አበባ ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተላከው 3 ሺህ ኩንታል እህል ለተፈናቃይ ዜጎች እስካሁን ለምን አልደረሰም?

January 12th, 2021|

ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚሆን እርዳታ መላኩ ይታወሳል። ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እንዲደርስ የተላከው 8.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው 3 ሺህ ኩንታል እህል በአሶሳ ዞን ሆሞሻ ወረዳ በሚገኝ መጋዝን እንዲራገፍ መደረጉን ተከትሎ በማህበራዊ ሚዲያ ገጾች እና በአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የቅሬታ ድምጾች ተሰምተው ነበር።

አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቶክዮ ኦሎምፒክ ላትሳተፍ ትችላለች?

February 1st, 2021|

በቅርቡ የ5,000 ሜትር ሪከርድን ስፔን፣ ቫሌንሽያ ላይ የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ በመጪው ቶክዮ ኦሎምፒክ መሳተፏ አጠራጣሪ እንደሆነ የሚገልፁ የተለያዩ መልእክቶች ከትናንት ጀምሮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተላለፉ ይገኛሉ።

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ዙሪያ ምን አሉ?

February 1st, 2021|

ሰሞኑን ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን ያላግባብ ተጠቅመው አገልግሎቱን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ትስስር ገጾቻቸው በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለማደናገር ሲሞክሩ የነበሩ አንዳንድ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል፡፡

ከሁለት ሳምንት በፊት ከአዲስ አበባ ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተላከው 3 ሺህ ኩንታል እህል ለተፈናቃይ ዜጎች እስካሁን ለምን አልደረሰም?

January 12th, 2021|

ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚሆን እርዳታ መላኩ ይታወሳል። ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እንዲደርስ የተላከው 8.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው 3 ሺህ ኩንታል እህል በአሶሳ ዞን ሆሞሻ ወረዳ በሚገኝ መጋዝን እንዲራገፍ መደረጉን ተከትሎ በማህበራዊ ሚዲያ ገጾች እና በአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የቅሬታ ድምጾች ተሰምተው ነበር።

Do you have information or suggestions that you would like us to review? Send us your message


    Go to Top